17
Nov
2025
በ10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በሰመራ የደሴ ከተማ ልኡክ ቡድን ከተማውን አጠቃላይ ገጽታና የከተማዋን ቱባ ታሪኮች፣ መልካም እሴቶችና ባህሎች ፣ የልማት ፣የመልካም አስተዳደር ስራዎች ፣ የከተማዋን የቀጣይ የዕድገት ፍላጎት በስማርት ሲቲ በቴክኖሎጂ በዲጂታላይዜሽን ታግዛ ለሌሎች ከተሞች በድምቀት እየታየች ትገኛለች።
በ10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በሰመራ የደሴ ከተማ ልኡክ ቡድን ከተማውን አጠቃላይ ገጽታና የከተማዋን ቱባ ታሪኮች፣ መልካም እሴቶችና ባህሎች ፣ የልማት ፣የመልካም አስተዳደር ስራዎች ፣ የከተማዋን የቀጣይ የዕድገት ፍላጎት በስማርት ሲቲ በቴክኖሎጂ በዲጂታላይዜሽን ታግዛ ለሌሎች ከተሞች በድምቀት እየታየች ትገኛለች።